በአፍሪካ "ጥሩ" ፖሊሲዎች ቢኖሩም ብዙዎች በሥራ አለመተርጎማቸው ተነገረ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የፆታ እኩልነትን የልጃገረዶችንና የወጣት ሴቶችን መብት ለማስጠበቅ በሚደረገው እንቅስቃሴ የአፍሪካ መንግሥታት ከፖለቲካ ፈቃደኝነታቸው ጋር የሚመጣጠን፣ ሃብት እንደማይመድቡ ተጠቆሙ፡፡