ድምጽ በአፍሪካ "ጥሩ" ፖሊሲዎች ቢኖሩም ብዙዎች በሥራ አለመተርጎማቸው ተነገረ ጁን 28, 2017 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 የፆታ እኩልነትን የልጃገረዶችንና የወጣት ሴቶችን መብት ለማስጠበቅ በሚደረገው እንቅስቃሴ የአፍሪካ መንግሥታት ከፖለቲካ ፈቃደኝነታቸው ጋር የሚመጣጠን፣ ሃብት እንደማይመድቡ ተጠቆሙ፡፡