በየመን የኮሌራ ወረርሽኝ
Your browser doesn’t support HTML5
በጦርነት በታመሰችው የመን የተቀሰቀሰው የኮሌራ ወረርሺኝ እስከመጪው ነሐሴ ወር መጨረሻ ከሦስት መቶ ሺህ የሚበልጥ ሰው ሊያዝ እንደሚችል የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አስታወቀ።
Your browser doesn’t support HTML5