የቪኦኤን የኢድ አል ፍጥር ዝግጅት ያዳምጡ
Your browser doesn’t support HTML5
በኢትዮጵያ ኢሕአዴግና የተቃዋሚ ፓርቲዎች ወደ ዋናው ድርድር ሊገቡ ነው፡፡
የፕሮፌሰር አሥራት ወልደየስ አፅም ወደ ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል መካነ-መቃብር ተወሰደ፡፡
ዋሺንግተን ዲሲ ውስጥ በ13ኛውና በፒባዲ መንገዶች መገናኛ ላይ በደረሰው የመኖሪያ ሕንፃ ቃጠሎ በሕይወትም ሆነ በአካል ላይ የደረሰ ጉዳት እንደሌለ አንድ የከተማዪቱ ባለሥልጣን ለቪኦኤ አስታውቀዋል፡፡