የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አራተኛ ወንጀል ችሎት

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አራተኛ ወንጀል ችሎት አራት የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ ከፍተኛ አመራር አባላትን ጨምሮ በሃያ ሁለት ተከሳሾችና በዓቃቤ ሕግ መካከል ባለው ክርክር ላይ ዛሬም ብይን ሳይሰጥ ቀረ፡፡ ተከሳሶቹ ፍርድ ቤት አለቀረቡም፡፡