"ሠንሰለት" - አዲስ ተከታታይ የቴሌቭዥን ድራማ

Your browser doesn’t support HTML5

"የተለያዩ ታሪኮች ተሰናስለው አንድ ቦይ ውስጥ የሚፈሱበት መንገድ ነው። ኢትዮጵያና እዚህ ያለውን ሕብረተሰብ በአንድ ታሪክ ውስጥ እየገመደ የሚራመድ ረዥም ፊልም ነው።" - ተመስገን አፈወርቅ የተከታታይ ፊልሙ ደራሲና ከዳይሬክተሮቹ አንዱ።