በአፍሪካ የህፃናት ጉልበት ብዝበዛ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

በአለፉት ጥቂት ዓመታት በአፍሪካ የህፃናት ጉልበት ብዝበዛ በአሥር በመቶ የቀነሰ ቢሆንም የግዳጅ ሥራንና የህፃናት ጉልበት ብዝበዛን ለመቀነስ ብሎም ለማጥፋት ከፍተኛ ድካም ይጠይቃል ሲሉ የኢትዮጵያው የሠራተኛና የማኅበራዊ ጉዳዮች ሚኒስትር አስታወቁ፡፡