የደቡብ ሱዳንን ረሀብ ለማስታገስ የሰብዓዊ ዕርዳታ አቅርቦት ተገኘ
Your browser doesn’t support HTML5
የደቡብ ሱዳንን ረሀብ ማስታገስ የቻለ ከፍተኛ የሰብዓዊ ዕርዳታ አቅርቦት መገኘቱ ተገለፀ። ይሁን እንጂ፣ በዚያ አካባቢ ያለው ግጭትና ውዝግብ፣ ሕዝቡን ለከፋ ረሀብ ማጋለጡ ተመልክቷል።
Your browser doesn’t support HTML5