የደቡብ ሱዳንን ረሀብ ለማስታገስ የሰብዓዊ ዕርዳታ አቅርቦት ተገኘ

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

የደቡብ ሱዳንን ረሀብ ማስታገስ የቻለ ከፍተኛ የሰብዓዊ ዕርዳታ አቅርቦት መገኘቱ ተገለፀ። ይሁን እንጂ፣ በዚያ አካባቢ ያለው ግጭትና ውዝግብ፣ ሕዝቡን ለከፋ ረሀብ ማጋለጡ ተመልክቷል።