ድምጽ በሚሺጋን የአርውሮፕላን ጣቢያ ጥቃት ያደረሰው ካዳናዊ መሆኑ ተገለፀ ጁን 22, 2017 ቪኦኤ ዜና Your browser doesn’t support HTML5 በዩናይትድ ስቴትስ ማዕከላዊ ምዕራብ ክፍለ ግዛት በሚሺጋን ትላንት በአንድ የአውሮፕላን ጣቢያ ጠባቂ ፖሊስ ላይ በሥለት ጥቃት ያደረሰው ካናዳዊ መሆኑ ተገለፀ።