በሚሺጋን የአርውሮፕላን ጣቢያ ጥቃት ያደረሰው ካዳናዊ መሆኑ ተገለፀ

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

በዩናይትድ ስቴትስ ማዕከላዊ ምዕራብ ክፍለ ግዛት በሚሺጋን ትላንት በአንድ የአውሮፕላን ጣቢያ ጠባቂ ፖሊስ ላይ በሥለት ጥቃት ያደረሰው ካናዳዊ መሆኑ ተገለፀ።