የዩናይትድ ስቴትስ ዲሞክራት እንደራሴዎች ክሥ አሰሙ

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከውጭ የንግድ ተቋማት የሚያገኟቸው ክፍያዎችን የማፅደቅ ህገ-መንግሥታዊ ሥልጣናችንን ረግጠዋል ሲሉ ከሁለት መቶ በላይ የሚሆኑ የዩናይትድ ስቴትስ ዲሞክራት እንደራሴዎች ክሥ አሰምተዋል፡፡