ሶማሊያ ላይ ያንዣበበው የበረታ ረሃብ የምግብ እጥረት አደጋ ሊያስከትል ይችላል
Your browser doesn’t support HTML5
ሶማሊያ ላይ ያንዣበበውን የበረታ ረሃብ አደጋ ሥጋት ለጊዜው ማስወገድ መቻሉን የተናገሩ አንድ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ከፍተኛ ባለሥልጣን ዓለምአቀፉ ርብርብ ግን መቀጠል እንደሚኖርበት አሳስበዋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5