ድምጽ የዶ/ር መረራ ጉዲና ጠበቆች ተጨማሪ መቃወሚያ ጁን 20, 2017 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 የፌደራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ የዶ/ር መረራ ጉዲና ጠበቆች ያቀረቡት ተጨማሪ መቃወሚያ የወንጀል ሕግ ስነሥርዓቱን ድንጋጌዎች ያልተከተለ ነው አለ፡፡