የዶ/ር መረራ ጉዲና ጠበቆች ተጨማሪ መቃወሚያ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የፌደራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ የዶ/ር መረራ ጉዲና ጠበቆች ያቀረቡት ተጨማሪ መቃወሚያ የወንጀል ሕግ ስነሥርዓቱን ድንጋጌዎች ያልተከተለ ነው አለ፡፡