በሰሜን ኮሪያ ለአንድ ዓመት በእስር የቆየው አሜሪካዊ ማረፉ ተገለፀ

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

ሰሜን ኮሪያ ውስጥ ለአንድ ዓመት ተኩል በእስር ላይ የቆየው አሜሪካዊ የኮሌጅ ተማሪ ኦቶ ዋርምቢየር ትናንት ሰኞ ማረፉን ወላጆቹ ገለፁ።