በሰሜን ኮሪያ ለአንድ ዓመት በእስር የቆየው አሜሪካዊ ማረፉ ተገለፀ
Your browser doesn’t support HTML5
ሰሜን ኮሪያ ውስጥ ለአንድ ዓመት ተኩል በእስር ላይ የቆየው አሜሪካዊ የኮሌጅ ተማሪ ኦቶ ዋርምቢየር ትናንት ሰኞ ማረፉን ወላጆቹ ገለፁ።
Your browser doesn’t support HTML5