ድምጽ የስደተኞች አጋርነት ዓለም አቀፍ ጉባኤ በኡጋንዳ ጁን 20, 2017 Your browser doesn’t support HTML5 ዘጠኝ ልጆች ያላት እናት አለች። ከልጆቿ ጋር ባለቤቷ (ልጆቿ አባታቸው) ዓይናቸው እያየ ሲገደል መስክረዋል። ከኢኳቶሪያ ሸሽተው ሲኮበልሉ የደረሰባቸውን የሕሊና ስቃይ ሳይጨምር ነው።