የኤርትራና የጂቡቲ ድንበር ውዝግብ እንዲረግብ የአፍሪካ ሕብረት ጠየቀ
Your browser doesn’t support HTML5
በኤርትራና በጂቡቲ መካከል የተነሳው የድንበር ውዝግብ እንዲረግብ፣ የአፍሪካ ሕብረት ጠየቀ። የሕብረቱ ጥያቄ የቀረበው፣ የኳታር ሰላም አስከባሪዎች ከአወዛጋቢው የድንበር ክልል ከለቀቁ በኋላ ኤርትራ ሥፍራውን ተቆጣጠረች ስትል ጂቡቲ ባለፈው አርብ ከከሰሰች በኋላ ነው።
Your browser doesn’t support HTML5