በሊቢያ የታገቱ ኢትዮጵያውያንና ሶማሊያዊ ፍልሠተኞች ለማስለቀቅ አይኦኤም እየሠራ ነው
Your browser doesn’t support HTML5
በሊቢያ በሕገወጥ የሰው አዘዋዋሪዎች ቤዛ ገንዘብ እንዲከፍሉ ታግተው የሚገኙ ወደ ሁለት መቶ የሚጠጉ ኢትዮጵያውያንና ሶማሊያዊ ፍልሠተኞችና ስደተኞችን ለመስለቀቅ የዓለም አቀፉ የፍልሰት ድርጅት /IOM/ እየጣረ መሆኑን አስታወቀ።
Your browser doesn’t support HTML5