የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አራተኛ ወንጀል ችሎት ውሳኔዎች
Your browser doesn’t support HTML5
የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አራተኛ ወንጀል ችሎት በሽብር ወንጀል ተከሰው ሲከራከሩ ከቆዩ አሥራ ሦስት ተከሳሾች መካከል ስድሥቱን በነፃ ሲያሰናብት በሰባቱ ላይ ጥፋተኞች ሲል ፈረደ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5