ድምጽ በሞቃዲሾው ጥቃት ሃያ ዘጠኝ ሰው ሞተ ጁን 15, 2017 ሰሎሞን አባተ Your browser doesn’t support HTML5 ሶማሊያ ዋና ከተማ ሞቃዲሾ ውስጥ ተስተናጋጅ በሚበዛባቸው ሁለት ምግብ ቤቶች ላይ ትናንት ምሽት ላይ በተፈፀመ ጥቃት ቢያንስ የሃያ ዘጠኝ ሰው ሕይወት ጠፍቷል፡