ድምጽ “ኤርትራ በሰብዓዊ መብት ረገጣ ተግባራዋ ቀጥላለች” የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጁን 15, 2017 ቪኦኤ ዜና Your browser doesn’t support HTML5 “ኤርትራ በሰብዓዊ መብት ረገጣ ተግባራዋ ቀጥላለች” ሲሉ በሀገሪቱ ስላለው የሰብዓዊ መብት ሁኔታ የሚከታተሉት ልዩ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዘገባ አቅራቢ ገልፀዋል።