“ኤርትራ በሰብዓዊ መብት ረገጣ ተግባራዋ ቀጥላለች” የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

“ኤርትራ በሰብዓዊ መብት ረገጣ ተግባራዋ ቀጥላለች” ሲሉ በሀገሪቱ ስላለው የሰብዓዊ መብት ሁኔታ የሚከታተሉት ልዩ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዘገባ አቅራቢ ገልፀዋል።