የጠቅላይ አቃቤ ሕጉ ቃል

Your browser doesn’t support HTML5

ያለፈውን የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ሂደት ለማጣመም ሩሲያ አድርጋዋለች ከሚባለው ጣልቃ ገብነት ጋር ግንኙነት አላቸው ተብሎ መጠርጠሩ በእጅጉ እንዳሳዘናቸው የዩናይትድ ስቴትስ ጠቅላይ አቃቤ ሕግ ጄፍ ሴሽንስ በሕግ መወሰኛ ምክር ቤቱ የመረጃና የስለላ ጉዳዮች ኮሚቴ ፊት ቀርበው ቃል በሰጡበት ወቅት ተናግረዋል፡፡