ድምጽ "የአፋን ኦሮሞ ፊደል /ቁቤ/ ቅደም ተከተል አልተለወጠም" -የአሜሪካ ኢምባሲ ባለሥልጣን ጁን 14, 2017 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 የአፋን ኦሮሞ ፊደል /ቁቤ/ ቅደም ተከተል ተለውጧል፣ መባሉ እውነት አይደለም፤ ሲሉ አዲስ አበባ የሚገኘው የአሜሪካ ኢምባሲ ባለሥልጣን ተናገሩ፡፡