"የአፋን ኦሮሞ ፊደል /ቁቤ/ ቅደም ተከተል አልተለወጠም" -የአሜሪካ ኢምባሲ ባለሥልጣን
Your browser doesn’t support HTML5
የአፋን ኦሮሞ ፊደል /ቁቤ/ ቅደም ተከተል ተለውጧል፣ መባሉ እውነት አይደለም፤ ሲሉ አዲስ አበባ የሚገኘው የአሜሪካ ኢምባሲ ባለሥልጣን ተናገሩ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5