ለድርቅ ተረጂዎች ዕርዳታ እንደማይቋረጥ የኢትዮጵያ መንግሥት አስታወቀ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

ከያዝነው የፈረንጆች ወር በኋላም ቢሆን አቅርቦት የሚቋረጥባቸው የድርቅ ተረጂዎች እንደማይኖሩ የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሺነር አስታወቁ፡፡