ድምጽ ለድርቅ ተረጂዎች ዕርዳታ እንደማይቋረጥ የኢትዮጵያ መንግሥት አስታወቀ ጁን 13, 2017 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 ከያዝነው የፈረንጆች ወር በኋላም ቢሆን አቅርቦት የሚቋረጥባቸው የድርቅ ተረጂዎች እንደማይኖሩ የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሺነር አስታወቁ፡፡