በሞስል በተመረዘ ምግብ ሰዎች መታመማቸውና መሞታቸው ተገለፀ
Your browser doesn’t support HTML5
በጦርነት በተጠመደችው በኢራቅዋ ሞሱል ከተማ አቅራቢያ በሚገኝ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች መጠለያ ካምፕ በተመረዘ ምግብ ምክንያት ሰባት መቶ ሃምሳ ሁለት ሰዎች መታመማቸው ተገለጠ።
Your browser doesn’t support HTML5