በሞስል በተመረዘ ምግብ ሰዎች መታመማቸውና መሞታቸው ተገለፀ

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

በጦርነት በተጠመደችው በኢራቅዋ ሞሱል ከተማ አቅራቢያ በሚገኝ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች መጠለያ ካምፕ በተመረዘ ምግብ ምክንያት ሰባት መቶ ሃምሳ ሁለት ሰዎች መታመማቸው ተገለጠ።