ድምጽ የዓረና ሊቀመንበር አቶ አብርሃ ደስታ ድብደባና ዝርፊያ ተፈፀመባቸው ጁን 12, 2017 ሔኖክ ሰማእግዜር Your browser doesn’t support HTML5 በትግራይ ክልል በሰፊው የሚንቀሳቀሰው ዓረና ትግራይ ፓርቲ ሊቀመንበር አቶ አብርሃ ደስታ በመቀሌ ከተማ ቅዳሜ ዕለት ድብደባና ዝርፊያ ተካሄደባቸው።