የዓረና ሊቀመንበር አቶ አብርሃ ደስታ ድብደባና ዝርፊያ ተፈፀመባቸው

  • ሔኖክ ሰማእግዜር

Your browser doesn’t support HTML5

በትግራይ ክልል በሰፊው የሚንቀሳቀሰው ዓረና ትግራይ ፓርቲ ሊቀመንበር አቶ አብርሃ ደስታ በመቀሌ ከተማ ቅዳሜ ዕለት ድብደባና ዝርፊያ ተካሄደባቸው።