በ“ቆሼ” አደጋ አንድ መቶ አሥራ አምስት ሰው ሞቷል
Your browser doesn’t support HTML5
በአዲስ አበባ ከተማ ረጲ አካባቢ በተለምዶ “ቆሼ” በተባለው ሥፍራ ከጥቂት ወራት በፊት ከቆሻሻ ክምር መናድ ሳቢያ የሞቱት ዜጎች ቁጥር አንድ መቶ አሥራ አምስት መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስታውቋል።
Your browser doesn’t support HTML5