የቀድሞው የኤፍቢአይ ዳይሬክተር ጄምስ ኮሜ ምስክርነ

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

የዩናይትድ ስቴትስ የፌዴራሉ ምርመራ ቢሮ የምርጫ ዘመቻቸው ከሩሲያ ጋር “አለው” የተባለውን ግንኙነት ምርመራ እንዲያቋርጥ ሰፊና ተደጋጋሚ ጥረቶች በፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በኩል ተካሂደውበታል ሲሉ የቀድሞው የኤፍቢአይ ዳይሬክተር ጄምስ ኮሜ ተናግረዋል።