በዓቃቤ ሕግና የኦፌኮ አባላትን ጨምሮ በሃያ ሁለት ተከሳሾች መካከል ያለው ክርክር ተቀጠረ
Your browser doesn’t support HTML5
የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራተኛ ወንጀል ችሎት በዓቃቤ ሕግና አራት የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ የአመራር አባላትን ጨምሮ በሃያ ሁለት ተከሳሾች መካከል ባለው ክርክር ላይ ዛሬም ብይን ሳያሰማ ቀረ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5