በዓቃቤ ሕግና የኦፌኮ አባላትን ጨምሮ በሃያ ሁለት ተከሳሾች መካከል ያለው ክርክር ተቀጠረ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራተኛ ወንጀል ችሎት በዓቃቤ ሕግና አራት የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ የአመራር አባላትን ጨምሮ በሃያ ሁለት ተከሳሾች መካከል ባለው ክርክር ላይ ዛሬም ብይን ሳያሰማ ቀረ፡፡