የኤርትራ ፕሬዚዳንት ለመንግሥታት ደብዳቤ ፃፉ

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

የኤርትራ ፕሬዚዳንት ኢሣያስ አፈወርቂ ሀገራቸው ላይ ተፈጽሟል ላሉት በደል በተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክር ቤት ውስጥ ያላቸውን ተፅዕኖ በመጠቀም ካሣ እንዲያስከፍሉ ለብዙ መንግሥታት መሪዎች ዛሬ መልዕክት ልከዋል፡፡