ድምጽ የኤርትራ ፕሬዚዳንት ለመንግሥታት ደብዳቤ ፃፉ ጁን 06, 2017 ቪኦኤ ዜና Your browser doesn’t support HTML5 የኤርትራ ፕሬዚዳንት ኢሣያስ አፈወርቂ ሀገራቸው ላይ ተፈጽሟል ላሉት በደል በተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክር ቤት ውስጥ ያላቸውን ተፅዕኖ በመጠቀም ካሣ እንዲያስከፍሉ ለብዙ መንግሥታት መሪዎች ዛሬ መልዕክት ልከዋል፡፡