የሰብዓዊ መብት ጥሰት የሚፈፅሙ ሀገሮች ከመንግሥታቱ ድርጅት ምክር ቤት አባልነት መሰረዝ አለባቸው

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

የዓለሙ አካል አስፈላጊ ለውጦችን ካላደረገ በቀር የትራምፕ አስተዳደር ዩናይትድ ስቴትስን ከዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ አባልነቷ ሊያስወጣት እንደሚችል አምባሳደር ኒኪ ሄሊ አስጠነቀቁ።