ድምጽ የለንደን ድልድይ ላይ ስለደረሰው ጥቃት ጁን 05, 2017 ቪኦኤ ዜና Your browser doesn’t support HTML5 ብሪታንያ ውስጥ በጥቂት ወራት ውስጥ ሦስተኛ የሆነውን እና ባለፈው ቅዳሜ “London Bridge” “ለንደን ድልድይ” ላይ የደረሰውን ጥቃት ተከትሎ የሀገሪቱ ህጋዊ ሥርዓት ይቀየር የሚሉት ጥሪዎች እየጨመሩ መጥተዋል።