ድምጽ ኢንተርኔት የተዘጋው ለፈተናው ነው ጁን 05, 2017 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 የኢንተርኔት አገልግሎት የተዘጋው የተፈታኝ ተማሪዎችን ጥቅም ለመጠበቅ ነው ሲል የመንግሥት ኮምየኒኬሽንስ ጉዳዮች ፅሕፈት ቤት አስታውቋል፡፡