የኢትዮጵያዊያን ጉባዔ በሲያትል (ከዶ/ር አሸናፊ ጎሣዬ ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ)
Your browser doesn’t support HTML5
"ብሔራዊ አንድነቷ የተጠበቀ፣ ሰላም የሠፈነባትትና የበለፀገች አንዲት ኢትዮጵያን ማየት!" ባለፈው ቅዳሜና ዕሁድ፤ ግንቦት 19 እና ግንቦት 20 / 2009 ዓ.ም የምዕራብ ዩናይትድ ስቴትሷ ዋሺንግተን ግዛት ውስጥ በሴአትል ከተማ ተጠርቶ የነበረው የኢትዮጵያ ብሔራዊ አንድነት ጉባዔ ተሣታፊዎች ራዕይ ነው፡፡