ድምጽ በዶ/ር መረራ ጉዲና ላይ የቀረበው ክስ እንዲያሻሽል ትዛዝ ተሰጠ ጁን 02, 2017 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 የፌደራሉ ከፍተኛ ፍ/ቤት አሥራ ዘጠነኛ ወንጀል ችሎት ዓቃቢ ሕግ በዶ/ር መረራ ጉዲና ላይ ያቀረበውን ክስ እንዲያሻሽል ትዛዝ ሰጠ፡፡