መጠነ ሰፊ ስልታዊ አጋርነት - ኢትዮጵያና ቻይና
Your browser doesn’t support HTML5
ኢትዮጵያ ከቻይና ጋር ያላት ግንኙነት መጠነ ሰፊ ወደ ሆነ ስልታዊ አጋርነት መሸጋገሩን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5