ዶ/ር ኃይሉ አርአያ ስለ ግንቦት ሃያ
Your browser doesn’t support HTML5
ግንቦት ሃያ የራሱ የኢሕአዴግ እንጂ «የሕዝብ በዓል ሆኖ ሊከበር ይገባዋል ብዬ አላስብም» ብለዋል የአንድነት ለፍትሕና ለዴሞራሲ ፓርቲ የቀድሞ ሥራ አባል ዶ/ር ኃይሉ አርአያ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5