ድምጽ በሶማልያ የተሻሻለው የፀጥታ ሁኔታ ዕርዳታ ፈላጊዎችን ለመድረስ አስችሏል ሜይ 29, 2017 ቪኦኤ ዜና Your browser doesn’t support HTML5 እአአ በ2011 ሶማልያ በቸነፈር በተመታች ጊዜ ደቡብ ምዕራባዊቷ የባይዶዋ ከተማ በአልሻባብ ቁጥጥር ሥር ነበረች።