ድምጽ በኢትዮጵያ የበልግ ዝናብ ዘግይቶ የመጣና መጠኑም ከመደበኛ በታች ነው ሜይ 29, 2017 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 ከየካቲት እስከ ግንቦት መዝነብ የነበረበት የበልግ ዝናብ ዘግይቶ የመጣና መጠኑም ከመደበኛ በታች መሆኑን የብሔራዊ ሚቲዎሮሎጂ ኤጄንሲ አስታውቋል፡፡