“ትግራይ ችላ ተብላለች” የሚል ቅሬታ እንዳለ ተገለፀ

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያ የወጣው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ዓላማ ከዚህ በፊት የነበረው የዕድገት አቅጣጫ ተሻሽሎ በተለይም በኢንዳስትራላይዜሽን ላይ ያትኮረ ተግበራ እንዲካሄድ ሆኖ ሳለ በትግራይ ግን በፌደራል መንግሥት በኩል የተሠራ ነገር የለም።