ድምጽ የኢትዮጵያ የፀረ አበረታች መድሃኒት ቢሮ አትሌቶች ላይ ምርመራ አደረገ ሜይ 26, 2017 ሔኖክ ሰማእግዜር Your browser doesn’t support HTML5 የፀረ አበረታች መድሃኒት ቢሮ ስፖርተኞች አበረታች ዕፅ መውሰድ አለመውሰዳቸውን መቆጣጠር መጀመሩንና ከ350 የሚበልጡ አትሌቶች ላይ ምርመራ ማድረጉን አስታውቋል።