ዩናይትድ ስቴትስ ለኢትዮጵያ አምባሳደር ሰየመች
Your browser doesn’t support HTML5
ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አንጋፋው ዲፕሎማት ማይክል አርተር ሬኖር በኢትዮጵያ ቀጣዩ የሀገራቸው አምባሳደር እንዲሆኑ አጭተዋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5