ዶ/ር ቴድሮስ የዓለም የጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተርነት እንዲመረጡ አፍሪካዊያን ከፍተኛ ሚና ተጫውተዋል
Your browser doesn’t support HTML5
ኢትዮጵያዊው ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም የዓለም የጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ሆነው እንዲመረጡ አፍሪካዊያን የተጫወቱት ሚና ከፍተኛ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5