ዶ/ር ቴድሮስ የዓለም የጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተርነት እንዲመረጡ አፍሪካዊያን ከፍተኛ ሚና ተጫውተዋል

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

ኢትዮጵያዊው ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም የዓለም የጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ሆነው እንዲመረጡ አፍሪካዊያን የተጫወቱት ሚና ከፍተኛ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡