ጥር ወር ጀምሮ ከ5 ሺሕ በላይ ሶማሊያውያን ስደተኞች ወደ ኢትዮጵያ መግባታቸው ተገለፀ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

እአአ ከጥር 2017 ጀምሮ ከ5 ሺሕ በላይ ሶማሊያውያን ስደተኞች ወደ ኢትዮጵያ መግባታቸውን የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡