አወዛጋቢው የዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም የዓለም የጤና ድርጅት ዳይሬክተርነት ዕጩነት

  • ሔኖክ ሰማእግዜር

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ የቀድሞ የውጭ ጉዳይና የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም የዓለም የጤና ድርጅት ለመምራት ከታጩ ሦስት ተወዳዳሪዎች አንዱ ናቸው።