ድምጽ ለሶማልያ እየተሰጠ ያለው የሰብዓዊ ዕርዳታ ውጤት ማስመዝገቡ ተገለፀ ሜይ 19, 2017 ቪኦኤ ዜና Your browser doesn’t support HTML5 ለሶማልያ እየተሰጠ ያለው የሰብዓዊ ዕርዳታ ውጤት እያስመዘገበ መሆኑን የገለፁት አንድ የዓለማቀፍ ቀይ መስቀል ማኅበር ባለሥልጣን፣ የቀጣይ ዕርዳታ አስፈላጊነት ጉልህ እንደሆነም ተናገሩ።