ለሶማልያ እየተሰጠ ያለው የሰብዓዊ ዕርዳታ ውጤት ማስመዝገቡ ተገለፀ

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

ለሶማልያ እየተሰጠ ያለው የሰብዓዊ ዕርዳታ ውጤት እያስመዘገበ መሆኑን የገለፁት አንድ የዓለማቀፍ ቀይ መስቀል ማኅበር ባለሥልጣን፣ የቀጣይ ዕርዳታ አስፈላጊነት ጉልህ እንደሆነም ተናገሩ።