በፓርቲዎች ድርድር ዓለምቀፍና ሀገር አቀፍ ተቋማት ይሳተፋሉ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

በገዥው ኢህአዴግና በሀገር አቀፍ ፓርቲዎች መካከል ሊካሄድ የታቀደው ድርድር ከአንድ ወር ባነሰ ጊዜ ውስጥ እንደሚጀመር አጀንዳ ለማደራጅት የተቋቋመው ኮሚቴ አስታወቀ፡፡