አል-በሺር ሳዑዲ አረቢያ ለሚካሄደው የመሪዎች ስብሰባ ተጋብዘዋል

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

የሱዳን ፕሬዚዳንት ሃሰን ኦማር አል በሺር በያዝነው ሣምንት መጨረሻ ላይ ሳዑዲ አረቢያ ውስጥ በሚካሄደው የመሪዎች ስብሰባ ላይ እንዲገኙ መጋበዛቸው የመብቶች ተሟጋቾችና ተንታኞችን እያነጋገረ ነው፡፡