አል-በሺር ሳዑዲ አረቢያ ለሚካሄደው የመሪዎች ስብሰባ ተጋብዘዋል
Your browser doesn’t support HTML5
የሱዳን ፕሬዚዳንት ሃሰን ኦማር አል በሺር በያዝነው ሣምንት መጨረሻ ላይ ሳዑዲ አረቢያ ውስጥ በሚካሄደው የመሪዎች ስብሰባ ላይ እንዲገኙ መጋበዛቸው የመብቶች ተሟጋቾችና ተንታኞችን እያነጋገረ ነው፡፡
Your browser doesn’t support HTML5