መኢአድ እና ሰማያዊ ፓርቲ በእስር የሚገኙ አባሎቻቸውን መጎብኘት እንዳልቻሉ ገለፁ
Your browser doesn’t support HTML5
የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት /መኢአድ/ እና ሰማያዊ ፓርቲ በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት የሚገኙ አባሎቻቸውን ለመጎብኘት እንደተከለከሉ ተናገሩ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5