ድምጽ በደቡባዊ ሶማሊያ የኮሌራ ወረርሽኝና ርሃብ ሜይ 16, 2017 Your browser doesn’t support HTML5 በአንድ የሶማሊያ ክልል በድርቅ የተነሣ ግማሽ ሚሊዩን ሕዝብ ከቤት ንብረቱ ተፈናቅሏል፣ ሀገሪቱ የችጋር አፋፍ ላይ ነች - ተብሏል፡፡