ድምጽ ዮናታን ተስፋዬ በተከሰሰበት የሽብር ወንጀል የጥፋተኛነት ብይን ተላለፈበት ሜይ 16, 2017 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 የሰማያዊ ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ክፍል የቀድሞ ኃላፊ ዮናታን ተስፋዬ በተከሰሰበት የሽብር ወንጀል የጥፋተኛነት ብይን ተላለፈበት፡፡