አጭር ድምጽ አፍሪካ ነክ ርዕሶች ሜይ 15, 2017 Your browser doesn’t support HTML5 ከባድ የሙስና ተግባር በሚፈፀምባቸው ሀገሮች ውስጥ የንግድን ሥነ ምግባር የሚከተሉ ድርጅቶች ቁጥር ሊበዛ አንደሚችል አንድ አዲስ ጥናት ሰሞኑን ቢያመለክትም የሕዝቡንና የመዋዕለ ንዋይ ድጋፍ ለማግኘት ግን ጊዜ እንደሚጠይቅ ተገለፀ፡፡