የገዥው ፓርቲና ሀገር አቀፍ ፓርቲዎች ድርድር የአጀንዳ አደራጅ ሥራውን ጀመረ
Your browser doesn’t support HTML5
ከገዥው ፓርቲና ከሀገር አቀፍ ፓርቲዎች ለድርድር የቀረቡ አጀንዳዎችን የሚያጠናቅረው የአጀንዳ የአደራጅና የሚዲያና የኮሙዩኒኬሽን ኮሚቴ ዛሬ ሥራውን ጀምሯል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5