የገዥው ፓርቲና ሀገር አቀፍ ፓርቲዎች ድርድር የአጀንዳ አደራጅ ሥራውን ጀመረ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

ከገዥው ፓርቲና ከሀገር አቀፍ ፓርቲዎች ለድርድር የቀረቡ አጀንዳዎችን የሚያጠናቅረው የአጀንዳ የአደራጅና የሚዲያና የኮሙዩኒኬሽን ኮሚቴ ዛሬ ሥራውን ጀምሯል፡፡