ድምጽ የገዥው ፓርቲና ሀገር አቀፍ ፓርቲዎች ድርድር የአጀንዳ አደራጅ ሥራውን ጀመረ ሜይ 11, 2017 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 ከገዥው ፓርቲና ከሀገር አቀፍ ፓርቲዎች ለድርድር የቀረቡ አጀንዳዎችን የሚያጠናቅረው የአጀንዳ የአደራጅና የሚዲያና የኮሙዩኒኬሽን ኮሚቴ ዛሬ ሥራውን ጀምሯል፡፡